Jump to content

ቂስጣና

ከውክፔዲያ
የቂስጣና ቤተ ክርስቲያን ዋሻ

ቂስጣናአዳዲ ማርያም በሰተ ሰሜን በአዋሽ ወንዝና በአዳዲ መካከል ያለች በጥንቱ የሸዋ ግዛት ከአለት ተፈልፍሎ የተሰራ ቤተክርስቲያን ያለበት ቦታ ነው። ቤተክርስቲያኑ ሙሎ በሙሎ ከአለት የተዋቀረ ሲሆን፣ አራት ጎን ቅርጽ ያለውና ወለሉ 8ሜትር በ6ሜትር የሚለካ ነው። በአካባባዊ ብዙ ዋሻዎች የሚገኙ ሲሆን ጎተራዎችም ከአለቱ ውስጥ እንደተሰሩ ይጠቀሳል።[1]

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ R. Pankhurst. A cave church at Uzbekistan, south of the river Awash. Eth.Obs. XVI, 3.1974, p.216-217.