Jump to content

አዊ

ከውክፔዲያ

ቋንቋ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አዊ (ጎጃም አገው ምድር) አካባቢ አገውኛ (አዊኛ) ቋንቋ ይነገራል ።

==ሕዝብ ቁጥር ==5000,000 ሚሊዮን እና ከዛ በለይ

መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አዊ ዞን በቀድሞ አጠራሩ ጎጃም አገው ምድር በመኻል ጎጃም ይገኛል እነ ጥንት ኖሪ የሆኑ ጎጃም አገው ባህላዊ እምነት የሚያምኑ ህዝቦች እንዳ ነበሩ ታሪክ ያስራዳል። አዊ ዞን በስተ ደቡብ እና ምስራቅ ምዕራብ ጎጃም ዞን፣ በሰተ ምዕራብ ቤንሻሻንጉል ጉምዝ ክልል እና በስተ ሰሰሜን ሰሜን ጎንደር ያዋስኑታል። በ16ወረዳወች የተዋቀረ ነው።ኮሶበር (እንጅባራ) በባንጃ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ሲኾን የአገው አዊ ዞን አስተዳደር ማእከል ነው።

የአዊ አገወች ከ10-15ኛው ክፍለ ዘመን ከዋግ 7 ሁኖ ወደ ጎጃም እንደመጡ ይነገራል ።

ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ታዋቂ ሰዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አዊ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።