Jump to content

የስኮን ድንጊያ

ከውክፔዲያ
የስኮን ድንጋይ

የስኮን ድንጊያ በቀድሞ ዘመን በአየርላንድ ለከፍተኛ ነገስታታቸው ዘውድ አረመኔ ሥነ ሥራት ተጠቅሞ ነበር። ከዚያ ወደ እስኮትላንድና ከዚያ እስከ እንግሊዝ ድረስ እንደ ደረሰ ይባላል። እንዲሁም በአንዳንድ አፈታሪክ መሠረት፣ ይህ ያዕቆብፋራን ምድር የነበረው ቅርስ ድንጋይ ይሆናል።