ያማርኛ ሰዋስው (1948)
Appearance
ያማርኛ ሰዋሰው፡ በአዲስ ስርዓት የተሰናዳ ፡ በብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ከ፲፱፻፲፱ ዓ/ም ጀምሮ በወቅቱ የአማርኛ ሰዋስው ባለመኖሩ ተማሪዎች ተገቢውን የቋንቋ ትምህርት ለማግኘት ይቸገሩበት የነበረውን ሁኔታ እንዲቀረፍ የጎላ አስተዋጾዖ ያደረገ ሥራ ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ በ፲፱፻፴፭ ዓ/ም በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ታተመ። ይህ መጽሐፍ ለሁለተኛ እና ለሦስተኛ ጊዜ በ፲፱፻፵፪ እና በ፲፱፻፵፮ ዓ/ም ሎንዶን ላይ የታተመ ሲሆን አራተኛው ዕትም በ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በአርስቲስቲክ ማተሚያ ቤት ታትሟል።[1]
![](http://chped.net/https/upload.wikimedia.org/wikipedia/am/thumb/a/a2/AmharicGrammar.pdf/page1-300px-AmharicGrammar.pdf.jpg)
ምስጋና[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ^ Thanks to: Lapsley/Brooks Foundation @ good-amharic-books.com