Jump to content

ደራሲ

ከውክፔዲያ

ደራሲ ማንኛውንም በፅሑፍ ሊቀመጥ የሚችል ፈጠራን የሚያከናውን ግለሰብ መጠሪያ ነው። ግለሰቡ(ቧ) ይህን ማድረግ ሲችሉ ደረሰ ወይም ደረሰች ይባላል።

እነዲሁም የገሀዱን አለም በስነ ግጥም፣በልብ ወለድ እና እውነተኛ የሆኑ ታሪኮችን በፁሁፍ መልክ ፅፎ የሚያዘጋጅልንን ደራሲ የሚል ስም ልንሰጠው እንችላለን

ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]